Telegram Group & Telegram Channel
«በሕግ አምላክ»

[ታመነ መንግስቴ ውቤ ነኝ]

—በኢትዮጵያ ተከታታይ ድራማዎች ታሪክ ምናልባትም የመጀመሪያው ና ብቸኛው ሚኒስትር ገጸ ባሕርይ ሆነው የተሳሉበት ፈጠራ ነው።

ሚኒስትሩ በመኪናቸው ሊስትሮ ገጭተው ገድለዋል።

—ከመግጨታቸው ከደቂቃዎች በፊት ለ«ጠቅላይ ሚኒስትሩ»ደውለው «እየነዳሁ ነው»ብለዋቸው ነበር።

—አሁን ወንጀላቸውን እየሸፋፈኑ በርከት ያሉ የድራማውን ክፍል ተሻግረዋል።

—በዚያ ድራማ ላይ እሳት የጎረሰች ጠበቃ አለች።ኤልዳና ይሏታል።

—የሟችን አባት ለፍትሕ ብርሃን ልታበቃ እየታተረች ነው።ብትታፈንም መውጫ የምታጣ ጢስ አትመስልም።

—ደሞ የሚኒስትሩን ወንበር የሚመኙት አሉ።አንዱ'ማ እንዲያውም፦

«አሁን ካሉት ሚኒስትሮች እስቲ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ሊተኩ የሚችሉ ሁለት ጥቀስልኝ!?»

እያለ ሥልጣን ካማራቸው የወንጀለኛው ሚኒስትር ተቀናቃኞች አንዱን ጠይቆ ነበር።

መልስ አላገኘም...!

—እውነት ግን...«አሁን ካሉት ሚኒስትሮች ... ጠቅላይ ሚኒስትሩን ሊተኩ የሚችሉ ሁለት» ስሞች መጥቀስ የሚቻለው ኢትዮጵያዊ አለ ወይ...!?

—ለሁሉም አገር፣ሕግ፣ሥርዓት እና ትውልድ የሚገዳችሁ በአፍሪካ ሕዳሴ ቴሌቪዥን አገልግሎት(Arts Tv) የሚታየውን «በሕግ አምላክ»ድራማ እንድታዩ ትጋበዛላችሁ!

https://www.tg-me.com/Gazetaw



tg-me.com/infobyjoss/1670
Create:
Last Update:

«በሕግ አምላክ»

[ታመነ መንግስቴ ውቤ ነኝ]

—በኢትዮጵያ ተከታታይ ድራማዎች ታሪክ ምናልባትም የመጀመሪያው ና ብቸኛው ሚኒስትር ገጸ ባሕርይ ሆነው የተሳሉበት ፈጠራ ነው።

ሚኒስትሩ በመኪናቸው ሊስትሮ ገጭተው ገድለዋል።

—ከመግጨታቸው ከደቂቃዎች በፊት ለ«ጠቅላይ ሚኒስትሩ»ደውለው «እየነዳሁ ነው»ብለዋቸው ነበር።

—አሁን ወንጀላቸውን እየሸፋፈኑ በርከት ያሉ የድራማውን ክፍል ተሻግረዋል።

—በዚያ ድራማ ላይ እሳት የጎረሰች ጠበቃ አለች።ኤልዳና ይሏታል።

—የሟችን አባት ለፍትሕ ብርሃን ልታበቃ እየታተረች ነው።ብትታፈንም መውጫ የምታጣ ጢስ አትመስልም።

—ደሞ የሚኒስትሩን ወንበር የሚመኙት አሉ።አንዱ'ማ እንዲያውም፦

«አሁን ካሉት ሚኒስትሮች እስቲ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ሊተኩ የሚችሉ ሁለት ጥቀስልኝ!?»

እያለ ሥልጣን ካማራቸው የወንጀለኛው ሚኒስትር ተቀናቃኞች አንዱን ጠይቆ ነበር።

መልስ አላገኘም...!

—እውነት ግን...«አሁን ካሉት ሚኒስትሮች ... ጠቅላይ ሚኒስትሩን ሊተኩ የሚችሉ ሁለት» ስሞች መጥቀስ የሚቻለው ኢትዮጵያዊ አለ ወይ...!?

—ለሁሉም አገር፣ሕግ፣ሥርዓት እና ትውልድ የሚገዳችሁ በአፍሪካ ሕዳሴ ቴሌቪዥን አገልግሎት(Arts Tv) የሚታየውን «በሕግ አምላክ»ድራማ እንድታዩ ትጋበዛላችሁ!

https://www.tg-me.com/Gazetaw

BY JBC voice🔊📢











Share with your friend now:
tg-me.com/infobyjoss/1670

View MORE
Open in Telegram


JBC voice Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Start with a fresh view of investing strategy. The combination of risks and fads this quarter looks to be topping. That means the future is ready to move in.Likely, there will not be a wholesale shift. Company actions will aim to benefit from economic growth, inflationary pressures and a return of market-determined interest rates. In turn, all of that should drive the stock market and investment returns higher.

Spiking bond yields driving sharp losses in tech stocks

A spike in interest rates since the start of the year has accelerated a rotation out of high-growth technology stocks and into value stocks poised to benefit from a reopening of the economy. The Nasdaq has fallen more than 10% over the past month as the Dow has soared to record highs, with a spike in the 10-year US Treasury yield acting as the main catalyst. It recently surged to a cycle high of more than 1.60% after starting the year below 1%. But according to Jim Paulsen, the Leuthold Group's chief investment strategist, rising interest rates do not represent a long-term threat to the stock market. Paulsen expects the 10-year yield to cross 2% by the end of the year. A spike in interest rates and its impact on the stock market depends on the economic backdrop, according to Paulsen. Rising interest rates amid a strengthening economy "may prove no challenge at all for stocks," Paulsen said.

JBC voice from in


Telegram JBC voice🔊📢
FROM USA